
በአሁኑ ሰአት አሚጎስ ከ1700 በላይ አባላቶች ሲኖሩት ከ 70 ሚሊዮን በላይ ሀብት አለው፡፡ በብድር መጠን ከ 100 ሚሊዮን ብር በላይ ለ 700 አባላት እስከ አሁን ያቀረበ ሲሆን ከዚህም ውስጥ ብር 60 ሚልዮን ከ 300 በላይ አባል ተበዳሪዎች በስራ ላይ ይገኛል፡፡ ወደ አንድ ሚሊዮን ብር ደግሞ በ 6 የተመረጡ ባንኮች አክሲዮን ተገዝቶ ተጨማሪ የአባልት ጥቅም ከፍ ያደርጋል፡፡

በአባላቶቹ ቁጥር አንድ ተመራጭ የሆነ የገንዘብ አገልግሎት ሰጪ ማህበር መፍጠር ነው፡፡
Vision
To be the most preferred financial services provider to its members
ተልእኮቻን
ጥራት ያለው የገንዘብና ኢ-ገንዘብ አገልግሎት በማቅረብ የአባላት ኢኮሚያዊና ማህበራዊ ስራዎች በመስራት የአባላትን ኑሮ ወደ ተሻለ ደረጃ ማሳደግ ነው፡፡